Page with Custom Sidebar

A Call for Truth: Legal Demands Rise as Confusion Clouds Abol Bus Incident:

The yesterday attack on a passenger bus traveling .....

October 16, 2025
Attack on Passenger Bus Sparks Fear Along Abol District Route

Attack on Passenger Bus Sparks Fear Along Abol District Route

A tragic incident unfolded earlier today afternoon.....

October 15, 2025

Salva Kiir Mayardit’s Government is bad and tribal: A Pathway to Division and Decline

By Gatwech Deng Wal Melbourne, Australia Across th.....

September 22, 2025
Gambella Regional Council Dismisses Judges Over Ethics Concerns

Gambella Regional Council Dismisses Judges Over Ethics Concerns

By Pam Chuol Joack, Gambella Vision Reporter The G.....

August 4, 2025
Gambella Vision is a platform that goes beyond the regular news coverage

Gambella Vision is a platform that goes beyond the regular news coverage

Are you looking for the latest updates on local cu.....

July 26, 2025

ደንበር አቋርጠው በአርሶና ከፊል አርብቶ አደሩ ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት የሚያደርሱ የሙርሌ ታጣቂዎችን ለመከላከል እንዲያስችል የፀጥታ አካላት ሃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተንኳይ ጆክ አሳሰቡ፡፡ ከክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተመልምለው በኢታንግ ልዩ ወረዳ ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ 810 ያህል የሚሊሻ አባላት ተመርቀዋል፡፡

አባላቱ ላለፉት 34 ቀናት የተለያዩ ወታደራዊ ስልጠናዎችንና የክፍል ውስጥ ትምህርትን በመውሰድ ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ አባላት ናቸው ለምርቃት የበቁት፡፡ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ አቶ ቶማስ ቱት እንደገለፁት በክልሉ የሚኖሩ ብሄር ብሄረሰቦች ሰላማቸው ተጠብቆ እንዲኖሩ ለማስቻል ዘርፉን ማጠናከር አስፈላጊ ነው ብለዋል፡፡

በዚህም ከህብረተሰቡ ጋር በቅርበት የሚሰሩ የሚሊሻ አባላትን አሰልጥኖ አካባቢያቸውንና ድንበራቸውን እንዲጠብቁ ማድረግ ለአብነትም ተጠቃሽ ነው ብለዋል፡፡ በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተንኳይ ጆክ ባስተላለፉት መልእክት በተደጋጋሚ ጊዜ ጠረፋማ አካባቢዎች ላይ የሙርሌ ጎሳ አባላት የሚያደረሱትን ጥቃት ለመከላከል ከምንጊዜውም በላይ የክልሉ መንግስት እየሰራበት ነው ብለዋል፡፡

በተለይም አርሶና ከፊል አርብቶ አደሩ ላይ የሚደርሰውን ሰዕባዊና ቁሳዊ ጥፋትን ለመከላከል የሚሊሻ አባላት ሰልጥነው ወደ ስራ መግባታቸው የችግሩን አሳሳቢነት ያቃልለዋል ብለዋል፡፡

የሚሊሻ አባላትን ማሰልጠን ያስፈለገው የፌደራልና የክልል የፀጥታ አካላት በፍጥነት የማይደርሱባቸውን አካባቢዎች ለመቆጣጠርና መረጃ እንዲሰጡ ለማስቻል መሆኑን አመላክተዋል፡፡ ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዘውውርን ከመቆጣጠር እንዲሁም በአርሶና ከፊለ አርብቶ አደሩ ህዝብ ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል እንዲቻል የፀጥታ አካላቱ በሃላፊነት እንዲሰሩም አሳስበዋል፡፡

የክልሉን ሰላም በይበልጥ ለማጎልበትም የፀጥታውን ዘርፍ የክልሉ መንግስት በመደገፍ የዜጎችን ሰላም በማስጠበቁ ረገድ በትኩረት እንደሚሰራ ገልፀዋል፡፡ ተመራቂ የሚሊሻ አባላቱ እንዳሉት በተግባርና በክፍል ውስጥ ያገኙትን እውቀት ተግባራዊ በማድረግ የመጡበትን አካባቢ በፍህታዊ መንገድ እንደሚያገለግሉ አረጋግጠዋል፡:

0 Comments

Leave a Comment

Default Sidebar

Do the right thing or your time will be short in office.

Stay with the truth and the truth will set you fre.....

October 17, 2025

A Call for Truth: Legal Demands Rise as Confusion Clouds Abol Bus Incident:

The yesterday attack on a passenger bus traveling .....

October 16, 2025

Salva Kiir Mayardit’s Government is bad and tribal: A Pathway to Division and Decline

By Gatwech Deng Wal Melbourne, Australia Across th.....

September 22, 2025

SSPDF Conducts Artillery Attack on Burebiey, Ethiopia, Resulting in Civilian Casualties

In a deeply troubling escalation of cross-border h.....

June 10, 2025
Press Freedom Under Threat in Ethiopia Ahead of 2026 Elections

Press Freedom Under Threat in Ethiopia Ahead of 2026 Elections

By Pam Chuol Joack, Gambella Vision Reporter Ethio.....

May 15, 2025

Sport

Conclusion of the Gambella City: 01 Kebele Football Tournament

Conclusion of the Gambella City: 01 Kebele Football Tournament

By Pam Chuol Joack Gambella Vision Reporter The fo.....

June 1, 2025
The 12th Annual Gambella Woreda Sports Competition to be played in Meti

The 12th Annual Gambella Woreda Sports Competition to be played in Meti

By Pam Chuol Joack Gambella:  Announcement of the.....

April 10, 2025

Baskert ball stadium to be eponed

This is not news, rather a design and work being d.....

December 16, 2024
Minister for Sport in Gambella wants to improve soccer program throughout the region.

Minister for Sport in Gambella wants to improve soccer program throughout the region.

The Minister for sport in Gambella ha sannouced th.....

December 15, 2024
Lare Woreda Football Coach has a solution on team performance.

Lare Woreda Football Coach has a solution on team performance.

This is not news, rather a design and work being d.....

December 15, 2024